ጋበሮኔ
ጋበሮኔ (Gaborone) የቦትስዋና ዋና ከተማ ነው።

ጋበሮኔ ከሰው ሰራሽ መንኮራኩር ሲታይ
ጋበሮኔ Gaborone | |
ስዕል:Gaborone Montage.png | |
ከፍታ | 983 |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 231626 |
![]() ![]() ጋበሮኔ | |
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 208,411 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 24°45′ ደቡብ ኬክሮስ እና 25°55′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ከተማው በ1956 ዓ.ም. ተሠርቶ አለቃውን ጋበሮኔ ለማክበር ጋበሮኔስ ተሰየመ። በ1957 ዓ.ም. የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት መቀመጫ ከማፈኪንግ ወዲህ ተዛወረ። በ1961 ዓ.ም. ስሙ ከ'ጋበሮኔስ' ወደ 'ጋቦሮኔ' ተለወጠ።
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.