የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ
የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ
République Centrafricaine |
||||||
---|---|---|---|---|---|---|
|
||||||
![]() የየመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክመገኛ |
||||||
ዋና ከተማ | ባንጊ | |||||
ብሔራዊ ቋንቋዎች | ፈረንሳይኛ (መደበኛ), ሳንጎ | |||||
መንግሥት ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር |
ፎስተን-አሻንዥ ቷዴራ ሳምፕሊስ ሳራንጂ |
|||||
የመሬት ስፋት አጠቃላይ (ካሬ ኪ.ሜ.) |
622,984 (42ኛ) |
|||||
ገንዘብ | CFA ፍራንክ | |||||
የሰዓት ክልል | UTC +1 | |||||
የስልክ መግቢያ | +236 |
በ1952 ዓም የፈረንሳይ ኡባንጊ-ሻሪ ቅኝ ግዛት «የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ» ተብሎ ነፃነቱን አገኘ። በ1969 ዓም የሀገሩ ፕሬዝዳንt ዦን-በደል ቦካሣ እራሱን «ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ቦካሣ» ሹሞ እስከ 1972 ዓም ድረስ የሀገሩ አጠራር «የመካከለኛው አፍሪካ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት» ሆኖ ነበር።
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.