ወልድ

እግዚአብሔር ወልድ ከሶስቱ ቅዱሳን አካላት አንዱ ሲሆን ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ከስጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ የተወለደ ስለ ሰው ልጆች ሲል ሞቶ ተገርፎ እና በመስቀል[1] ተስቅሎ ያዳናቸው ሲሆን በኋላኛዕ ዘመን በትንሳዔ ዘጉባኤ ሙታንን ከመቃብር ነፍስ ዘርቶ ኃጥአ(ፍየሎችን) በግራ ጻድቃን(በጎቹን) በቀኝ የሚያቆመው ጻድቃንን መንግስተ ሰማያት እየተባለች የምትጠራውን እየሩሳሌም ሰማያዊትን የሚያወርሰው ይህ ቅዱስ አካል ነው

  1. Ethiopia Bible
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.