ወልድ
እግዚአብሔር ወልድ ከሶስቱ ቅዱሳን አካላት አንዱ ሲሆን ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ከስጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ የተወለደ ስለ ሰው ልጆች ሲል ሞቶ ተገርፎ እና በመስቀል[1] ተስቅሎ ያዳናቸው ሲሆን በኋላኛዕ ዘመን በትንሳዔ ዘጉባኤ ሙታንን ከመቃብር ነፍስ ዘርቶ ኃጥአ(ፍየሎችን) በግራ ጻድቃን(በጎቹን) በቀኝ የሚያቆመው ጻድቃንን መንግስተ ሰማያት እየተባለች የምትጠራውን እየሩሳሌም ሰማያዊትን የሚያወርሰው ይህ ቅዱስ አካል ነው
- Ethiopia Bible
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.