ኪንግስተን

ኪንግስቶንጃማይካ ዋና ከተማ ነው።

መሃል ከተማ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 937,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 590,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°58′ ሰሜን ኬክሮስ እና 76°48′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

የቀድሞ መቀመጫ ከተማ ፖርት ሮያል በምድር መንቀጥቀጥ በ1684 ዓ.ም. ስለ ጠፋ፣ ኪንግስቶን አዲስ ዋና ከተማ እንዲሆን በ1685 ዓ.ም. ተመሠረተ።

This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.