ኦሪት ዘጸአት
ኦሪት ፡ ዘጸአት የመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳንና የኦሪት ሁለተኛው መጽሐፍ ነው። ስለ ሙሴ ልደት፣ እብራውያን ከጌሤም ወደ ሲና ልሳነ ምድር በተአምራት እንዳመራቸውና አስርቱ ቃላትን ሕገ ሙሴንም እንደ ሰጣቸው ይገልጻል።
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.