አዲግራት
አዲግራት በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቃዊ ዞንና በጋንታ አፈሹም ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ65,237 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 32,586 ወንዶችና 32,651 ሴቶች ይገኙበታል።[1] አዲግራት ከመቀለ በሰሜን በኩልና ከሰናፌ በደቡብ በኩል ትገኛለች።
አዲግራት | |
ከተማ | |
![]() | |
አዲግራት ከተማ | |
አገር | ![]() |
ክልል | ትግራይ ክልል |
ዞን | ምሥራቃዊ ዞን |
ከፍታ | 2,457 ሜትር |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 65,237 |
![]() ![]() አዲግራት | |
በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ84,769 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ14°16′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°27′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]
- አዲግራት ከ1862 በፊት
- የአዲግራት ቤተክርስቲያን በ1859 በእንግሊዞች ፎቶ እንደተነሳ
- አዲግራት
ምንጮች
- ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን Archived ኦገስት 13, 2007 at the Wayback Machine, population.pdf
- Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.