አቃቂ ቃሊቲ

አቃቂ ቃሊቲ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 195,273 ነው።[1]

አቃቂ ቃሊቲ
ክፍለ ከተማ
አቃቂ ቃሊቲ (በቀይ) ከአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
    አጠቃላይ 195,273

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ

አቃቂ ቃሊቲ በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ የሚገኝ ሲሆን ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ቦሌን ያዋስናል።

ዋቢ ምንጮች

  1. "Archive copy". Archived from the original on 2013-10-16. በ2013-10-16 የተወሰደ.
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.