አቃቂ ቃሊቲ
አቃቂ ቃሊቲ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 195,273 ነው።[1]
አቃቂ ቃሊቲ | |
ክፍለ ከተማ | |
![]() | |
አቃቂ ቃሊቲ (በቀይ) ከአዲስ አበባ ውስጥ | |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 195,273 |
መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ
አቃቂ ቃሊቲ በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ የሚገኝ ሲሆን ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ቦሌን ያዋስናል።
ዋቢ ምንጮች
- "Archive copy". Archived from the original on 2013-10-16. በ2013-10-16 የተወሰደ.
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.