አራዳ ክፍለ ከተማ

አራዳ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 225,999 ነው።

አራዳ
ክፍለ ከተማ
አራዳ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
    አጠቃላይ 225,999

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ

አራዳ የሚገኘው በአዲስ አበባ በስተሰሜን አቅጣጫ ላይ ሲሆን ጉለሌንየካንቂርቆስንልደታን እና አዲስ ከተማን ያዋስናል።

This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.