አልጀብራ

አልጀብራ በሂሳብ ጥናት ውስጥ ስለ ኦፕሬሽንዝምድናና ከነዚህ ሁለት ነገሮች ተነስተው ስለሚመጡት ፖሊኖሚያልተርምየአልጀብራ አቋቋም የሚያጠና ነው። አልጀብራ የሚለው ስም የመጣው «አል ጃብር»፣ الجبر ከሚለው የአረብኛ ቃል ሲሆን ትርጉሙም «መመለስ» ማለት ነው። ብዙው የአልጀብራ ዘዴ በአረብ ተማሪወች የተፈለስፈ ሲሆን ከነዚህ ቀደምት ተብሎ የሚጠራው መሃመድ ኢብን ሙሳ አል-ቋርዝሚ ነው።

ከአልቋርዝሚ መጽሃፍ አንድ ገጽ
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.