ብሉይ ኪዳን

ብሉይ ኪዳንክርስቶስ ልደት በፊት በልዩ ልዩ ሰዎች እንደ ሙሴዳዊትሰሎሞን፣ ወይም ነቢያት እንደ ዳንኤል የተጸፈው የመጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ ክፍል ነው ። እነዚህ መጻሕፍት በጠቅላላ በአይሁድና እና በክርስትና ይቀበላሉ።

ብሉይ ኪዳን
ኦሪት
ኦሪት ዘፍጥረትኦሪት ዘጸአት
ኦሪት ዘሌዋውያንኦሪት ዘኊልቊኦሪት ዘዳግም
መጽሐፍት
መጽሐፈ እያሱ ወልደ ነነዌ
መጽሐፈ መሳፍንት
መጽሐፈ ሩት
መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ
መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ
መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ
መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ
መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ
መጽሐፈ ዕዝራ
መጽሐፈ ነህምያ
መጽሐፈ መክብብ
መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን
ትንቢት
ትንቢተ ኤርምያስ
ሰቆቃው ኤርምያስ
ትንቢተ ሕዝቅኤል
ትንቢተ ሆሴዕ
ትንቢተ አሞጽ
ትንቢተ ሚክያስ
ትንቢተ ኢዩኤል
ትንቢተ አብድዩ
ትንቢተ ዮናስ
ትንቢተ ናሆም
ትንቢተ ዕንባቆም
ትንቢተ ሶፎንያስ
ትንቢተ ሐጌ
ትንቢተ ሚልክያስ
ተጨማሪ መጽሐፍት

ተጨማሪ አዋልድ ወይም ዲዩተሮካኖኒካል መጻሕፍት በአንዳንድ ክፍሎች እንደ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በሌሎችም ከብሉይ ኪዳን ጋራ ቀኖናዊ (የሚቀበሉ) ናቸው ። በእስልምና እነዚህ እንደ መሠረታዊ ጽሑፎች ቢቆጠሩም፣ እንደ ተዛቡ ይቻላል የሚል ነው።


:
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.