ቤተ ጊዮርጊስ
ቤተ ጊዮርጊስ ቅዱስ ላሊበላ ካሳነጻቸው አብያተ ክርስቲያናት ፈንጠር ብሎ ለብቻው በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኝ የመስቀል ቅርጽ ያለው ቤት ክርስቲያን ነው ። በላሊበላ ካሉት ቤትከርስቲያኖች በስተመጨረሻ የታነጸው ይኼው ቤተክርስቲያን እንደሆነ ይነገራል ።
| ||||
---|---|---|---|---|
ቤተ ጊዮርጊስ | ||||
![]() | ||||
ቤተ ጊዮርጊስ | ||||
አገር | ኢትዮጵያ | |||
ዓይነት | ባሕላዊ | |||
መመዘኛ | c(i)(ii)(iii) | |||
የውጭ ማጣቀሻ | 18 | |||
አካባቢ** | አፍሪካ | |||
የቅርስነት ታሪክ | ||||
ቅርስ የሆነበት ጊዜ | 1970 (2ኛ ጉባኤ) | |||
![]() ![]() ቤተ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
| ||||
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ። ** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል |
በቤተ ጊዮርጊስ ጣሪያ ላይ የሚገኙት አሸንዳዎች ጣሪያው ላይ ውሃ እንዳያቁር ስለሚረዱ ህንጻ ሳይበላሽ ለአሁን ዘመን እንዲበቃ እረድቷል።[1]
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.