መስከረም ፳፯

ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፯ኛው ዕለት እና የመፀው ወቅት ፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፫፻፴፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፰ ዕለታት ይቀራሉ።

መስከረም ፳፯


ታሪካዊ ማስታወሻዎች


  • ፲፱፻፲፪ ዓ/ም - የሆላንድን ብሔራዊ ዓርማ ያዘለው ‘ኬ. ኤል. ኤም’ (KLM) የተባለው እና ከምሥረታው ጀምሮ እስካሁን ስሙንም ሆነ ዓርማውን ሳይቀይር በመቆየት አንደኝነትን ያስመዘገበው ዓየር መንገድ ተመሠረተ።

<<ለእኔ ረዳት እንድትሆን እነሆ ለክብርህ ዘውድ ሰጠሁህ። ወደፊትም ለንጉሠ ነገሥቱ ዘውድ ወራሽ ለመሆን ያብቃህ።>>[2] ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ፣ መስከረም ፳፯ ቀን ፲፱፻፳፩ ዓ/ም

  • ፲፱፻፳፮ ዓ/ም - አምሥት ነባር የፈረንሳይ አየር መንገዶችን በማዋሐድ የአሁኑ ‘ኤየር ፍራንስ’ (Air France) ተመሠረተ።

ልደት


ዕለተ ሞት

  • ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - ኤርትራዊው ዘፋኝ፣ ገጣሚ እና የሙዚቃ አቀናባሪ አብርሐም አፈወርቂ ቀይ ባህር ውስጥ ሰምጦ በተወለደ በ ፵ ዓመቱ ሞተ።

ዋቢ ምንጮች

  1. ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ “ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ” (፲፱፻፳፱ ዓ/ም)
  2. ዘውዴ ረታ (፲፱፻፺፱ ዓ/ም)፣ ገጽ ፭፻፲፭




የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.