ኅዳር ፳፫

ኅዳር ፳፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፫ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፪ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፯፻፺፯ ዓ.ም. ፓሪስ በሚገኘው የእመቤታችን (Notre Dame) ካቴድራል፣ አምባገነኑ ናፖሌዮን ቦናፓርትፈረንሳይ ከአንድ ሺህ ዓመት በኋላ እራሱን ንጉሠ ነገሥት አድርጎ በማንገሥ ዘውዱን በራሱ ላይ ጫነ።

ልደት

፲፱፻፲፯ ዓ.ም. የቀድሞው አሜሪካዊ ጄኔራል እና በፕሬዚደንት ሪቻርድ ኒክሰን እና በፕሬዚደንት ጄራልድ ፎርድ አስተዳደር የ’ዋይት ሃውስ’ ሥራ አስኪያጅ ፥ በፕሬዚደንት ሮናልድ ሬጋን አስተዳደር ደግሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የነበሩት አሌክሳንደር ሄይግ

፲፱፻፴፱ ዓ.ም. ኢጣልያዊው የፋሽን ሰው ጂያኒ ቨርሳቺ

ዕለተ ሞት


ዋቢ ምንጮች

This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.