ቤልሞፓን

ቤልሞፓንቤሊዝ ዋና ከተማ ነው።


የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 12,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°13′ ሰሜን ኬክሮስ እና 88°48′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ከተማው መጀመርያ በ1958 ዓ.ም. ተሠርቶ፣ በ1962 ዓ.ም. የመንግሥት መቀመጫ ወደዚያ ከቤሊዝ ከተማ ተዛወረ።

This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.