ሐምሌ ፳
ሐምሌ ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳ ኛው እና የክረምት ወቅት ፳፭ ኛው ዕለት ነው።
ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፵፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፵፭ ዕለታት ይቀራሉ።
ልደት
- ፲፰፻፷፱ ዓ/ም. ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ምንጃር ላይ ቀርሾ፡ዐጥር፡በተባለው፡ሥፍራ ላይ ተወለዱ።
- ፲፱፻፰ ዓ/ም ልዑል አልጋ ወራሽ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን ከአባታቸው ከደጃዝማች ተፈሪ መኮንን (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) እና ከናታቸው ከወይዘሮ መነን አስፋው (በኋላ እቴጌ መነን) ሐረር ከተማ ተወለዱ።
ዕለተ ሞት
ዋቢ ምንጮች
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.