ሆኒያራ
ሆኒያራ (Honiara) የሰሎሞን ደሴቶች ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 54,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 09°28′ ደቡብ ኬክሮስ እና 159°57′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ሆኒያራ ከ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት በኋላ በቀድሞው ዋና ከተማ በቱላጊ ፈንታ ዋና ከተማ እንዲሆን ተሠራ። ዋና ከተማ በኦፊሴል የሆነው በ1944 ነበር።
This article is issued from Wikipedia. The text is licensed under Creative Commons - Attribution - Sharealike. Additional terms may apply for the media files.